ዜናዎች

ፍርድ ቤት ከ2019 እስከ 2023 ዓ.ም የሚተገብረውን የአምስት ዓመት ረቂቅ ስትራቴጂክ እቅድ ከሰራተኞቹ ጋር ውይይት አካሄደ

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት ከ2019 እስከ 2023 ዓ.ም የሚተገብረውን የአምስት ዓመት ረቂቅ ስትራቴጂክ እቅድ ከሰራተኞቹ ጋር ውይይት አካሄደ። ስትራቴጂክ እቅዱ በካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/2013 ለፍርድ ቤቱ የተሰጡ ስልጣንና ኃላፊነቶችን መሰረት በማድረግ ከመንግስት ፖሊሲና አቅጣጫ ጋር በተጣጣመ መልኩ…

ፍርድቤቱ የኢትዮጵያ የህግ ባለሙያዎች ማህበር አባል ለሆኑት 70 የህግ ባለሙያዎች የስልጠና መድረክ አዘጋጅቷል

የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድቤት የኢትዮጵያ የህግ ባለሙያዎች ማህበር አባል ለሆኑት 70 የህግ ባለሙያዎች የስልጠና መድረክ አዘጋጅቷል። በስልጠናው ስለካፒታል ገበያ የህግ ማዕቀፍ፣ ስለ ኢንቨስተሮች ጥበቃ፣ የጋራ ኢንቨስትመንት ፈንድ እና በገበያው የተከለከሉ ተግባራትን የተመለከቱ ርዕሶች የተዳሰሱ ሲሆን በስልጠናው ለተሳተፉ የህግ ባለሙያዎች…

ከሀረሪ እና ሶማሌ ክልል እንዲሁም ከድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ለተወጣጡ ተሳታፊዎች የስልጠና መድረክ ተዘጋጀ፡፡

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት ከሀረሪ እና ሶማሌ ክልል እንዲሁም ከድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ለተወጣጡ ዳኞች፣ አቃቢያነ ህግ እና ሌሎች ተሳታፊዎች የሁለተኛ ዙር የስልጠና መድረክ አዘጋጅቷል።ስልጠናውን ላጠናቀቁ 70 ተሳታፊዎች ሰርተፊኬት ተሰጥቷል። ስልጠናው በዋናነት የዳኞች እና የሕግ ባለሙያዎችን አቅም በማሣደግ በኢትዮጵያ…

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድቤት ከሀረሪ ክልል ጠቅላይ ፍርድቤት እና ከድሬደዋ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ፍርድቤት ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ።

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድቤት ከሀረሪ ክልል ጠቅላይ ፍርድቤት እና ከድሬደዋ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ፍርድቤት ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱ የተካሄደው አስተዳደራዊ ፍርድቤቱ ከሶማሌ ክልል፣ ከሀረሪ ክልል እና ከድሬደዋ አስተዳደር ለተወጣጡ የዳኝነትና የፍትህ አካላት ተሳታፊዎች የሁለተኛ ዙር ስልጠና በሚሰጥበት ወቅት…

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድቤት ከአማራ ክልል ለተወጣጡ የዳኝነት ና የፍትህ ተቋማት የሁለተኛ ዙር የስልጠና መድረክ አዘጋጅቷል።

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድቤት ከአማራ ክልል ለተወጣጡ የዳኝነት ና የፍትህ ተቋማት የሁለተኛ ዙር የስልጠና መድረክ አዘጋጅቷል። በመድረኩ ከዚህ ቀደም ስልጠናውን ያገኙትን ከ60 በላይ ተሳታፊዎች በጥልቀት በማሰልጠን ሰርተፊኬት ተሰጥቷል። ስልጠናው በዋናነት በሀገራችን የተጀመረው የካፒታል ገበያ ስርዓት ተዓማኒነት እንዲኖረው በተለይ የዳኝነት…

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት እና የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ::

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት እና የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ:: ስምምነቱ ሁለቱ ተቋማት በካፒታል ገበያ የህግ ምዕቀፎች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን በጋራ ለማዘጋጀት የሚያግዝ ሲሆን በተጨማሪም የካፒታል ገበያ የህግ ማዕቀፍ በአማራ ብሔራዊ…

የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ፍርድቤት ከአፋር ክልል ከተወጣጡ ተቋማት ጋር የውይይት መድረክ አካሄደ

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድቤት ከአፋር ክልል የዳኝነት፣ የፍትህና ፋይናንስ ሴክተር ተቋማት ለተወጣጡ ዳኞች፣ አቃቢያነ ህግ እና ከፍተኛ አመራሮች ጋር የውይይት መድረክ አካሄደ። ተሳታፊዎች ስለ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ምዝገባ ዓላማ፣ ስለገበያው ተሳታፊዎች ሚና እንዲሁም በገበያው ስለተከለከሉ ተግባራት ግንዛቤ እንዲኖራቸው ተደርጓል።…

የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ፍርድ ቤት እና የአፋር ጠቅላይ ፍርድ ቤት የትብብር ስምምነት ፈረሙ

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት እና የአፋር ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ:: ስምምነቱ ሁለቱ ተቋማት ስለ ካፒታል ገበያ የህግ ምዕቀፎች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮችን በጋራ ለማዘጋጀት የሚያግዝ ነው። በሁለቱ ተቋማት መካከል ያለውን ትብብር በማጠናከር…

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት እና ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት እና የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ:: በስምምነቱ መሰረት በካፒታል ገበያ የህግ ማዕቀፍ የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት በቤንሻንጉል ክልል ለሚገኙ የዳኝነት እና የፍትህ አካላት የተለያዩ ድጋፎችን…

በኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ዙሪያ ለዳኞችና ጠበቆች የተዘጋጀ መመሪያ መጽሐፍ ላይ የባለድርሻ አካላት ምክክር

የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት ከ FSD Ethiopia ጋር በመተባበር ለዳኞች እና የህግ ባለሞያዎች የሚያገለግል “Capital Market Guide Book for Judges and Lawyers” የተሰኘ አጋዥ መጸሀፍ ረቂቅ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ። የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድቤት…

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት

በካፒታል ገበያ ሥነ-ምህዳር አፍሪካዊ የፍትህ ተምሳሌት መሆን

መገኛችን

አራዳ ክፍለ ከተማ ፣ ፒያሳ ዋስትና ህንፃ 16ኛ ፎቅ ፣ አዲስ አበባ ፥ ኢትዮጵያ

+251111278823

admin@ecmat.gov.et

Follow Us

💬
ECMAT Digital Assistant
Welcome to the Ethiopian Capital Market Administrative Tribunal. How can I assist you with tribunal procedures or dispute resolution today?