የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድቤት ከሀረሪ ክልል ጠቅላይ ፍርድቤት እና ከድሬደዋ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ፍርድቤት ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ።

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድቤት ከሀረሪ ክልል ጠቅላይ ፍርድቤት እና ከድሬደዋ አስተዳደር ይግባኝ ሰሚ ፍርድቤት ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ።
ስምምነቱ የተካሄደው አስተዳደራዊ ፍርድቤቱ ከሶማሌ ክልል፣ ከሀረሪ ክልል እና ከድሬደዋ አስተዳደር ለተወጣጡ የዳኝነትና የፍትህ አካላት ተሳታፊዎች የሁለተኛ ዙር ስልጠና በሚሰጥበት ወቅት ነው።
ሁለቱ ፍርድቤቶች በቀጣይ ከአስተዳደራዊ ፍርድቤቱ ጋር በመሆን ለዳኝነት እና ለፍትህ አካላት ስለ ካፒታል ገበያ በጋራ የስልጠና መድረኮችን ለማስተባበር እና ከካፒታል ገበያ ጋር የተያያዙ የፍርድቤት ክርክሮች ሲያጋጥሙ ተመሳሳይ የህግ ትርጉም እንዲኖር የሚያስችል ነው።

Newsletter Updates

Subscribe to receive the latest announcements, regulatory updates, and news from ECMAT

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት

በካፒታል ገበያ ሥነ-ምህዳር አፍሪካዊ የፍትህ ተምሳሌት መሆን

መገኛችን

አራዳ ክፍለ ከተማ ፣ ፒያሳ ዋስትና ህንፃ 16ኛ ፎቅ ፣ አዲስ አበባ ፥ ኢትዮጵያ

+251111278823

admin@ecmat.gov.et

Follow Us

💬
ECMAT Digital Assistant
Welcome to the Ethiopian Capital Market Administrative Tribunal. How can I assist you with tribunal procedures or dispute resolution today?