ፍርድ ቤት ከ2019 እስከ 2023 ዓ.ም የሚተገብረውን የአምስት ዓመት ረቂቅ ስትራቴጂክ እቅድ ከሰራተኞቹ ጋር ውይይት አካሄደ

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት ከ2019 እስከ 2023 ዓ.ም የሚተገብረውን የአምስት ዓመት ረቂቅ ስትራቴጂክ እቅድ ከሰራተኞቹ ጋር ውይይት አካሄደ። ስትራቴጂክ እቅዱ በካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/2013 ለፍርድ ቤቱ የተሰጡ ስልጣንና ኃላፊነቶችን መሰረት በማድረግ ከመንግስት ፖሊሲና አቅጣጫ ጋር በተጣጣመ መልኩ…
