የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት በሀረሪ ክልል እና ድሬደዋ ከተማ አስተዳደር

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት ከሀረሪ ክልል እና ድሬደዋ ከተማ አስተዳደር ስር ከሚገኙ 17 የተለያዩ ተቋማት ለተወጣጡ 88 ተሳታፊዎች የውይይት መድረክ እያካሄደ ነው። የሐረሪ ክልልና ድሬደዋ ከተማ እያደገ የመጣ የንግድ እንቅስቃሴ ያላቸው በመሆናቸው፣ ባለሀብቶች በካፒታል ገበያው ላይ ዘላቂ እምነት…





