የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ፍርድቤት ከአፋር ክልል ከተወጣጡ ተቋማት ጋር የውይይት መድረክ አካሄደ

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድቤት ከአፋር ክልል የዳኝነት፣ የፍትህና ፋይናንስ ሴክተር ተቋማት ለተወጣጡ ዳኞች፣ አቃቢያነ ህግ እና ከፍተኛ አመራሮች ጋር የውይይት መድረክ አካሄደ። ተሳታፊዎች ስለ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ምዝገባ ዓላማ፣ ስለገበያው ተሳታፊዎች ሚና እንዲሁም በገበያው ስለተከለከሉ ተግባራት ግንዛቤ እንዲኖራቸው ተደርጓል።…

