አስተዳደራዊ ፍርድ ቤቱ የ800 ሚሊየን ችግኞች መርሃ ግብርን በመነ አቢቹ ክ/ከተማ አካሄደ

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት ከሸገር ከተማ አስተዳደር መነ አቢቹ ክፍለ ከተማ እና ከአፍሪካ የልህቀት ማዕከል ጋር በትብብር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር አካሂዷል።
የ2018 ዓ.ም. የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር 800 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል ግብ ለማሳካት፣ አስተዳደራዊ ፍርድ ቤቱ ከመነ አቢቹ ክፍለ ከተማ አመራሮች፣ ከአፍሪካ የልህቀት ማዕከል አመራሮችና ሠራተኞች እንዲሁም ከክፍለ ከተማው ነዋሪዎች ጋር በመሆን፣ “በጋራ ተስፋን እንትከል” በሚል መሪ ቃል ከ9 ሺ በላይ ችግኞችን ተተክሏል።

Newsletter Updates

Subscribe to receive the latest announcements, regulatory updates, and news from ECMAT

የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ አስተዳደራዊ ፍርድ ቤት

በካፒታል ገበያ ሥነ-ምህዳር አፍሪካዊ የፍትህ ተምሳሌት መሆን

መገኛችን

አራዳ ክፍለ ከተማ ፣ ፒያሳ ዋስትና ህንፃ 16ኛ ፎቅ ፣ አዲስ አበባ ፥ ኢትዮጵያ

+251111278823

admin@ecmat.gov.et

Follow Us

💬
ECMAT Digital Assistant
Welcome to the Ethiopian Capital Market Administrative Tribunal. How can I assist you with tribunal procedures or dispute resolution today?